You are here: Home » Chapter 76 » Verse 6 » Translation
Sura 76
Aya 6
6
عَينًا يَشرَبُ بِها عِبادُ اللَّهِ يُفَجِّرونَها تَفجيرًا

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

ከእርሷ የአላህ ባሮች የሚጠጡላት (ወደፈለጉበት) ማንቧቧትን የሚያንቧቧት ከኾነች ምንጭ (ይጠጣሉ)፡፡