You are here: Home » Chapter 42 » Verse 30 » Translation
Sura 42
Aya 30
30
وَما أَصابَكُم مِن مُصيبَةٍ فَبِما كَسَبَت أَيديكُم وَيَعفو عَن كَثيرٍ

ሳዲቅ - ሳኒ ሐቢብ

ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሠሩት (ኃጢኣት) ምክንያት ነው፡፡ ከብዙውም ይቅር ይላል፡፡